ሞስኮ፤ የዩክሬን ጦርነት ፍጻሜ ያገኝ ዘንድ አሜሪካ፤ ከሩስያ ጋር ፊት ለፊት ልትነጋገር ነው
--------------------------------------------------------------------
Source: Deutsche Welle
Published: 2025-12-03 04:14 UTC+10:00
Section: General
Factuality Score: 100
Opinion Category: Neutral
Topics: Africa
--------------------------------------------------------------------
Snippet:
አሜሪካ ዩክሬን ውስጥ እየተካሄደ ያለው ጦርነት ፍጻሜ ያገኝ ዘንድ ከሩስያ ጋር ፊት ለፊት ልትነጋገር ነው። የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አማች ጃሬድ ኩሸር እና ልዩ መልዕክተኛው ስቲቭ ዊትኮፍ ሞስኮ ውስጥ ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተገናኝተው ይነጋገራሉ ተብሎ ይጠበቃል። አሜሪካ ያለፉትን ቀናት ከፍሎሪዳ እስከ ጄኔቫ አልፎም እስከ አቡዳቢ ባካለለው የዲፕሎማሲያዊ እንቅስቃሴ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ ከፍተኛ ደም አፋሳሽ የሆነውን የሞስኮ ኪዬቭ ጦርነት ለማስቆም «ትልቅ ተስፋ መሰነቋን » አስታውቃለች።ነገር ግን ኪየቭ እና የአውሮጳ አጋሮቿ ዊትኮፍ ከክሬምሊን ጋር ያላቸውን ግንኙነት በመተቸት ልዩ ልዑኩ የተተቹት አሁንም
--------------------------------------------------------------------