የአፍሪካ ሕብረት፤ እስራኤል ለሶማሊላንድ ነጻ ሉአላዊት ሐገር አድርጋ እውቅና መስጠቷን አወገዘ
--------------------------------------------------------------------
Source: Deutsche Welle
Published: 2025-12-28 01:17 UTC+10:00
Section: General
Factuality Score: 100
Opinion Category: Neutral
Topics: Africa
--------------------------------------------------------------------
Snippet:
የአፍሪካ ሕብረት፤ እስራኤል ለሶማሊላንድ ነጻ ሉአላዊት ሐገር አድርጋ እውቅና መስጠቷን አወገዘ። ድርጊቱንም ሕገ ወጥ ብሎታል። እንደ ጎርጎሮሳውያኑ አቆጣጠር በ1991 ከሶማልያ እራሷን ነጥላ የራሷ ገንዘብ አሳትማና ምርጫ እያካሄደች የምትገኘው ሶማሊላንድ ከሙከራዎች በዘለለ እስከ አሁን ከአንድም የተባበሩት መንግስታት አባል ሐገር ይፋዊ እውቅና እንዳልተሰጣት መረጃዎች ያመለክታሉ። ይሁንና ኢትዮጵያን ጨምሮ የጦር ሰፈርና የባሕር በር ለማግኘት ሲሉ እውቅና እንደሚሰጡ ቃል የገቡ ሀገራት ቢኖሩም እስከአሁን ተጨባጭ ተግባራዊ እርምጃ የወሰዱ እንደሌሉ ዘገባው አክሏል። የእስራኤል የእውቅና መስጠት መግለጫን ተከትሎ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር መሐመድ ዓሊ ዩሱፍ ዛሬ እንዳስታወቁት የእስራኤልን
--------------------------------------------------------------------