አሜሪካ በቬንዙዌላ ላይ ከባድ ጥቃት በመፈጸም የሐገሪቱን ፕሬዚደንት መያዝዋን አስታወቀች።
--------------------------------------------------------------------
Source: Deutsche Welle
Published: 2026-01-03 22:01 UTC+10:00
Section: General
Factuality Score: 100
Opinion Category: Neutral
Topics: Africa
--------------------------------------------------------------------
Snippet:
ዩናይትድ ስቴትስ በቬንዙዌላ ላይ ከባድ ጥቃት በመፈጸም የሐገሪቱን ፕሬዚደንት ኒኮላስ ማዱሮ መያዝዋን አስታወቀች። የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ «ትሩዝ ሶሻል» በተባለው የግል ማሕበራዊ የትስስር ገጻቸው ሐገራቸው በቬንዙዌላ ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት መፈጸሟንና የሐገሪቱን መሪ መያዛቸውን ገልጸዋል። የአሜሪካ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በበኩላቸው ፕረዚደንቱ በአሜሪካ ልዩ ሐይሎች መያዛቸውን አረጋግጠው ለፈጸሙት ወንጀል «በሕግ ይጠየቃሉ »ብለዋል። የቬንዙዌላ መንግስት በበኩሉ ዩናይትድ ስቴትስ በስቪልና ወታደራዊ ተቋሞቼ ላይ የአየር ጥቃት ፈጽማለች ከማለት ውጭ ስለሐገሪቱ ፕሬዚደንት መያዝ እስከአሁን ያለው ነገር የለም። በዋና ከተማዋ ካራካስ 7 ከባባድ ፍንዳታዎች እንደተሰሙ
--------------------------------------------------------------------