የቻይና እና ኢምሬቶች ሚኒስትሮች የኢትዮጵያ ጉብኝት አንድምታ
--------------------------------------------------------------------
Source: Deutsche Welle
Published: 2026-01-10 03:36 UTC+10:00
Section: General
Factuality Score: 100
Opinion Category: Neutral
Topics: Africa
--------------------------------------------------------------------
Snippet:
ኢትዮጵያ ለታይዋን የአገርነት ጥያቄ እውቅና በመንፈግ ለቻይና አንድነት ያላትን አጋርነት ገለጸች፡፡ኢትዮጵያ ይህን ያለችው ለጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ጋር ከተወያዩ በኋላ ባወጡት የጋራ መግለጫ ነው።በተመሳሳይ ወቅት ኢትዮጵያን የጎበኙት የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርም በቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ከኢትዮጵያ አቻቸው ጋር መወያየታቸው ተሰምቷል፡፡ሁለቱን አገራት አለማቀፋዊና ቀጣናዊ አበይት ሁነቶች በተፈጠሩቡት ባሁን ወቀት ወደ ኢትዮጵያ ያመጣቸው ጉዳይ ምን ይሆን?
--------------------------------------------------------------------