«የፑቲን ሚሳይሎች እየቀጠቀጡ ያሉት ሕዝባችን ብቻ ሳይሆን የሰላም ጠረጴዛውን ጭምር ነው»
--------------------------------------------------------------------
Source: Deutsche Welle
Published: 2026-01-24 22:48 UTC+10:00
Section: General
Factuality Score: 100
Opinion Category: Neutral
Topics: Africa
--------------------------------------------------------------------
Snippet:
ሩስያ ሌሊቱን ለዛሬ አጥቢያ በዩክሬይን ዋና ከተማ ክዬቭና በካርኻዬቭ ፈጸመች በተባለው የድሮን ጥቃት 1 ሰው ሲሞት 23 መቁሰላቸውን የየከተሞቹ አስተዳዳሪዎች አስታወቁ። የክዬቭ ወታደራዊ አስተዳዳሪ ታይሙር ታካሸንኮ እንዳሉት በጥቃቱ 1 ሰው ሲሞት 4 ቆስለዋል። የኻርኻዬቭ ከንቲባ ኢሆር ታርኮሁቭ በበኩላቸው በከተማዋ በደረሰ ተመሳሳይ ጥቃት 19 ሰዎች ቆስለዋል። ሩስያ በአለፈው ሰኞ ሌሊት በዩክሬይን ዋና ከተማ ክዬቭ ላይ በፈጸመችው ተመሳሳይ ጥቃትም በሐይል መሰረተ ልማቶች ላይ ከፍተኛ የተባለለት ውድመት ማድረሷን ተዘግቧል። በጥቃቱ ምክንያትም ከፍተኛ ቅዝቃዜ ባለበት በአሁኑ ወቅት በሺዎች የሚቆጠሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ማሞቂያን ጨምሮ የኤሌክትሪክ
--------------------------------------------------------------------